Orgin Man Kind
prodide crediable information socio-economic and poletical aspects of Africa and all over our globe .
07/01/2021
ሰበር ዜና
በአዲስ አበባ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የትራንስፖርት ዘርፍ ሀላፊ የነበሩት የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ሰለሞን ኪዳኔ አብሯቸው የነበረው የጌታቸው አስፋ ወንድም ዳንኤል አሰፋ እጅ አልሰጥም በማለት እርምጃ ሲወሰድበት ኢ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በፍቃደኝነት እጅ ሰተው በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል::
ኢ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በትራንስፖርት ዘርፍ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንትባ በመሆን ከለውጡ በኃላ ከተሾሙ ከአንድ አመት ተክል በኃላ ህወሓት ወደ መቀሌ ሸሽቶ ከተበቀ በኃላ በህወሓት አባልነታቸው ስለቅጠል ከምክትል ከንቲባ ማዕረግነታችው ሲነሱ እሳቸውም ወደ መቀሌ በመሄድ ከህወሓት ጋር መሽገው ስራ ስጎነጉኑ የነበሩ ወጣት ነበሩ:: በነገርችን ላይ ኢ/ር ሰለሞንን ከአንድም ሶስት ግዜ በኢንተርቪውና በጥያቄ ጉዳይ በስልክ አውርቻቸው አውቃለሁ ወጣት ነህ ለሀገርህ ብዙ ትሰራለህ በርታ ብየውም አውቅ ነበር::