Addis Ababa Daily News

Addis Ababa Daily News

Share

Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Addis Ababa Daily News, Media/News Company, Addis Ababa.

20/11/2023

ትናንትና በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገው ታላቁ ሩጫ ምንድነው የሆነው?

በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ታላቁ ሩጫ ላይ የተሳተፉ የስፖርት ቤተሰቦች ከ45,000 እስከ 50, 000 የሚገመት ነው።

99.9℅ ተሳታፊ ስፖርት ለጤና፣ ለህዝቦች አንድነትና አብሮነት በሚል መርህ ሩጫውን አጠቅቆ ነው ወደቤቱ የተመለሰው።

ከጠቅላላው ተሳታፊዎች 1℅ አንኳ የማይሞሉ አንዳንድ በጥላቻ ልክፍት የተመቱ ግለሰቦች ለቲክቶክ መንደር ማሞቂያ ይጠቅመናል ብለው ያሰቡትን ከፋፋይ ሀሳብ አቀርሽተዋል።

እነዚያ ይመጣሉ እያሉ የዘመሩላቸው ያረጀውንና ያፈጀውን ስርዓት ለማስመለስ የሚኳትኑ ምስኪን የስልጣን ጥመኞች በ24 ውስጥ 4ኪሎ እንገባለን ካሉ ሰነባብተዋል።

ምኞት አይከለከልም ያለው ማን ነበር?

26/06/2022

የህግ ማስከበር ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል!!
ለሁሉም የሚበጀው የህግ በላይነት የሰፈነባት ሃገር ስትኖረን ነው፡፡ የህግ የበላይነት እንዲሰፍን የሁላችንም ሃላፊነትና ተግበር መሆን አለበት!!
ህዝቡ በሁሉም አግባብ መንግስትን የጠየቀው ጠንካራ የህግ ማስከበር እንዲደረግና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ነው፡፡ ለዚህም ምላሽ መንግስት በየደረጃው ከህግ በላይ ነን የሚሉ ሃይሎችን ህግ ማስከበር በመጀመሩ ምክንያት በየቦታው ሰላም እየሆነ መጥቷል፡፡
አሁንም በዚህ የህግ ማስከበር ዘመቻ ህልውናቸው እያበቃ እንደሆነ የተረዱ ሃይሎች በጭካኔ በህዝብ ላይ ለፈፀሙት ድርጊት የእጃቸውን ያገኛሉ፡፡ በዚህ ምክንያትም ወደ ኋላ የሚመለስ የህግ ማስከበር ስራ አይኖርም፤ ይልቁንም ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ሰዎችን በስሜት በማነሳሳት የህግ ማስከበሩን ዘመቻ ማደናቀፍ በጭራሽ አይቻልም!!

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address

Addis Ababa