Vision for world
ወንጌል ለአለም
04/11/2021
👉ከነገ ጀምሩ!
👉አንድን እጅግ ወሳኝ ሕግና መርህ ላስታውሳችሁ ወይም ላስተዋውቃችሁ፡፡ ማንኛውንም ነገር ስንጀምር መጀመሪያ ማሰብና ማቀድ ያለብን እንዴትና መቼ እንደምንጀምረው ብቻ ሳይሆን የጀመርነውን ነገር ወደየት እንደምንወስደውና በምን መልኩ እንዲጠናቀቅ እንደምንፈልግ ሊሆን ይገባዋል፡፡
👉መጨረሻውን በቅጡ ሳታውቁት የጀመራችሁት ነገር በየመንገዱ እየለጣጠፋችሁት የምትሄዱት ነገር ነው፡፡ መጨረሻውን በአይነ-ህሊናችሁ አይታችሁ ስላልጀመራችሁት መጨረሻውን አታውቁትም፡፡ ስለዚህ ደረሳችሁበትን ሁሉ የመቀበል ዝንባሌን ልታዳብሩ ትችላላችሁ፡፡ ወይም ደግሞ በየመንገዱ ጉዞው ከበድ ሲል ወደቀለለው አቅጣጫን የመለዋወጥ ሁኔታ ውስጥ መግባታችሁ አይቀርም፡፡
👉አንድን ነገር ከጀመራችሁና እጃችሁ ካስገባችሁ በኋላ ወደየት እንደምትወስዱትና ምን እንደምታደርጉት ለማወቅ የሚደረግ ጥረት አድካሚ፣ አሳሳችና መጨረሻው የት እንደሚሆን የማይታወቅ ሂደት ነው፡፡ ስለሆነም . . .
# ማንኛውንም ግንኙነት ስትጀምሩ በተቻላችሁ መጠን ያንን ግንኙነት ወደየትና የት ድረስ ለመውሰድ እንደፈለጋችሁና እንዳሰባችሁ እርግጠኞች ሁኑ፡፡
# አንድን ስራ ወይም ተግባር ከመጀመራችሁ በፊት ያንን የምትጀምሩትን ነገር ወደየት እና የት ድረስ እንደምትወስዱት እርግጠኞች ሁኑ፡፡
# አንድን መረጃና ማስረጃ እጃችሁ ለማስገባት ከመሞከራችሁ በፊት ያንን መረጃና ማስረጃ ወደየት እና የት ድረስ እንደምትወስዱት እርግጠኞች ሁኑ፡፡
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
https://telegram.me/worldvisioninternationalmition
27/10/2021
#ከአቅመችሁ በለይ በሆነ መንገድ እየለፍችሁ የለችሁ እግዚአብሔር እየሰለጣነችሁ መሆኑን አትዘንጉ።
# ቀጭኔ ልጅ ስትወልድ ልጁአን እግሮቹ እንድጣነክር ደገግመ ትጥለላች፤ እንትጎደ ፈልገ ሰይሆን እንትጠነክር ብለ ነው።
# በህወታችን የምገጥሙን challengeች ሁሉ ከተጣቀምንበት ለላውጥ ነው።
Vision for world የዝህ ግሩፕ አላማ:- ከእኛ አቅም በለይ ያሆነውን መልከም ነገር የምነይበትን አቅም ሰንቃን ለመነሰትነ እና ሀሰብ ለመለዋወጥ ነው።
Click here to claim your Sponsored Listing.