Fasilo HD
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Fasilo HD, Computer Company, Addis Abeba, Addis Ababa.
19/03/2022
የመግቢያ ውጤቱ እስኪፈተሽ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጊዜ እንዲራዘም የአማራ ትምህርት ቢሮ ጠየቀ
በ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ወደዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ውጤት ተፈትሾ መተማመኛ ላይ እስኪደረስ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ጊዜው እንዲራዘም ተጠየቀ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለትምህርት ሚኒስቴር በፃፈው ደብዳቤ ጠይቋል።
የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ እጅግ በጣም ሰፊ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎቻችን ውጤታቸው እንደገና እንዲፈተሸላቸው እያመለከቱ መሁኑን የገለፀው የክልሉ ትምህርት ቢሮ በተጨማሪ በትምህርት አመራሩና በትምህርት ማህበረሰቡ ዘንድም በርካታ ጥያቄዎች እየተነሱ መሆኑን ቢሮው አትቷል። የተማሪዎች ውጤት በአግባቡ ተፈትሾላቸው ተገቢው መተማመን እስኪፈጠር ድረስ የተማሪዎች መግቢያ ቀን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ቢሮው በደብዳቤ ትምህርት ሚኒስትርን ጠይቋል፡፡
ለፈጣንና ለሀቀኛ መረጃዎች ቤተሰባችን ይሁኑ!
የቴሌግራም ገፃችንን ይጎብኙ👇
https://t.me/FasilAmhara
የፌስቡክ ገፃችንን ይከታተሉ👇
https://www.facebook.com/110194134211057/posts/421046496459151/?substory_index=0&app=fbl
ዝርዝር መረጃዎችን በዩቲዩብ ቻናላችን ይከታተሉ👇
https://www.youtube.com/channel/UC5uxO6rNeYuNCcGXgM2gQHA
18/03/2022
በዩንቨርስቲ መግቢያ ነጥብ ላይ ምንም አይነት ማሻሻያ እንደማይደረግ ተገለፀ።
የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ሳሙኤል ክፍሌ ( ዶ/ር) በሰጡት ማብራሪያ የጸጥታ ችግር አጋጥሞ በነበረባቸው አካባቢዎች የተገኘው ውጤት ከሌላው ጊዜ የተለየ አለመሆኑን ተናግረዋል።
ዘንድሮ በ43ቱ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከ187 ሺ በላይ ተማሪዎች ይገባሉ ብለዋል።
የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ በበኩላቸው በእርማት ወቅት የነበሩ ስህተቶችን በወቅቱ አስተካክለናል፡ የሚሻሻል የነገር የለም ብለዋል።
ለፈጣንና ለሀቀኛ መረጃዎች ቤተሰባችን ይሁኑ!
የቴሌግራም ገፃችንን ይጎብኙ👇
https://t.me/FasilAmhara
የፌስቡክ ገፃችንን ይከታተሉ👇
https://www.facebook.com/110194134211057/posts/421046496459151/?substory_index=0&app=fbl
ዝርዝር መረጃዎችን በዩቲዩብ ቻናላችን ይከታተሉ👇
https://www.youtube.com/channel/UC5uxO6rNeYuNCcGXgM2gQHA
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa