GISH ABAY SPORT
ስፖርት ለሁሉም!!!
11/06/2025
ሙሉጌታ ከበደ (ወሎየው) ህይወቱ አልፏል
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ደማቅ ታሪክ መጻፍ የቻለው ከምንጊዜም ኢትዮጵያውያን አጥቂዎች ቀዳሚው ሙሉጌታ ከበደ ባገጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ህይወቱ አልፏል።
ቅኝት በኳስ ሜዳ በሙሉጌታ ከበደ ህልፈተ-ህይወት የተሰማትን ሐዘን እየገለጸች ለመላው የስፖርት ቤተሰቦች መጽናናትን ትመኛለች።
Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Ayenew Brilie Yigzaw, Helem Adem Suleymen, Muluken Bitew, Wegne Teshome Biruk Best
20/05/2024
አሌሀንድሮ ጋርናቾ ኤቨርተን ላይ ያስቆጠራት ጎል የ BBC SPORT የአመቱ ምርጥ በመባል ተመርጣለች
04/04/2024
አድሮ ቃሪያ የሆነ ከትላንቱ የማይማር፣ ዉሃ ቢወቅጡት እንቦጭ! ትናንት ያነቀፈው ድንጋይ ዛሬም የሚደግመው፣ በዓለቀ ሰአት ትኩረቱን የሚያጣ፣ ሲያርስ ከርሞ ምርቱን ለዝንጀሮ የሚለቅ፣ በትናንት መገለጫው ዛሬ የሚረታ፣ የጻፈውን ታሪክ ራሱ የሚደልዝ፣ በወርቅ ብዕሩ ላይ ማጥንት የሚጨምር፣ ወዝ አልባ ዩናይትድ።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
32910043
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 03:00 |
| Saturday | 09:00 - 17:00 |
| Sunday | 09:00 - 17:00 |