Joye
Let's spread good vibes and light up each other's world! ✨ #ChooseJoy #LiveBright have global aim
ኢትዮጵያ የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ኤክስፖርት ፕሮጀክት ሰረዘች
👉 በምትኩ የማዕድን ሚኒስትር የተፈጥሮ ጋዝን ለአገር ዉስጥ ፍጆታ ለመጠቀም የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት እያጠና ነዉ
ኢትዮጵያ በኦጋዴን ክልል የሚገኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ውጭ የመላክ ፕሮጀክት የገንዘብ እጥረትና የትግበራ መዘግየትን ዋቢ በማድረግ እንደሰረዘች አስታውቃለች። በምትኩ፣ የማዕድን ሚኒስቴር የተፈጥሮ ጋዝን ለአገር ውስጥ ፍጆታ፣ በተለይም ማዳበሪያ ለማምረትና ኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት እያጠና መሆኑን ገልጿል።
የማዕድን ሚኒስቴር እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያ በተለይም በኦጋዴን ተፋሰስ፣ በካሉብና ሂላላ አካባቢዎች ከፍተኛ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ያላት ሲሆን፣ ይህም ከ50 ዓመታት በላይ ለሚሆን ጊዜ ማዳበሪያ ለማምረት፣ ኃይል ለማመንጨትና ለተለያዩ የነዳጅ ምርቶች ለማገልገል የሚያስችል እንደሆነ ቢገመትም፣ እስካሁን በጥልቀት አልተጠናም።
የጅቡቲ የቧንቧ መስመር ፕሮጀክት መሰረዝ
በ2022፣ ከኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ አውጥቶ በ767 ኪሎ ሜትር ርዝመት ባለው የቧንቧ መስመር ወደ ጅቡቲ በመላክ በፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ውጭ ለመላክ ታቅዶ የነበረው ፕሮጀክት መሰረዙ ተገልጿል።
ካፒታል የመለከተዉ Ethiopia Energry Outlook 2025 ሪፖርት እንደሚጠቁመዉ ለፕሮጀክቱ መሰረዝ ዋነኛዉ ምክንያት የፋይናንስ ችግሮች ሲሆን ይህ ደግሞ ኢትዮጵያ ከተፈጥሮ ጋዝ ወደ ውጭ በመላክ ገቢ የማመንጨት አቅሟን ቀንሷል።
በ4 መንስታዊ ተቋማት አማካኝነት በተዘጋጀዉ በዚህ ሪፖርት ላይ እንደተገለፀዉ :- የማዕድን ሚኒስቴር በአሁኑ ወቅት ማዳበሪያ ማምረትን ጨምሮ በአገር ውስጥ የተፈጥሮ ጋዝን የመጠቀም አዲስ ፕሮጀክት እያጠና ነው።
ሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ጋዝን ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጋር ለመስራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። ይህ በተለይ ዝናብ በሌሉባቸው ዓመታት የኃይል ስርዓቱን ለማመጣጠን ጠቃሚ አማራጭ ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በዓመት ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሚገመት ወጪ ከውጭ በሚገቡ የነዳጅ ምርቶች ላይ ጥገኛ መሆኗ ይታወቃል።
ይህንን ለመቀነስ፣ መንግስት የአገሪቱን የተፈጥሮ ሀብቶች ለማልማት የሚያስችል ስትራቴጂ በመተግበር ላይ ነው። አዲሱ ፖሊሲ በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋ ላይ በማተኮር ዘርፉን ለኩባንያዎች ክፍት በማድረግ እና ኢንቨስትመንቶችን በማበረታታት ላይ ቅድሚያ እንደሚሰጥ ተመላክቷል።
Canada’s new 2035 Nationally Determined Contribution (NDC) sets a bold climate target: a 45–50% emissions reduction below 2005 levels by 2035, building on its 2030 goal of 40–45%.
The updated NDC also emphasizes climate resilience, Indigenous leadership, and just transition measures—highlighting cities, housing and land-use planning as critical to reaching net zero by 2050. 📉🌎
As Canada raises its climate ambition, leadership on the ground is evolving too. Former Vancouver mayor Gregor Robertson wraps up his term as Special Envoy for Cities in the CHAMP initiative, where he championed stronger local-national climate collaboration.
“If all 75 CHAMP countries fully support local action, we can cut 2.6 billion tons of emissions—equal to Japan, Germany, and the UK combined,” he noted.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the public figure
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
Opening Hours
| 12:00 - 06:00 |