Ethiopia Posts

Ethiopia Posts

Share

ለወቅታዊ መረጃ/Fun information

10/10/2023

በሲዳማ ክልል መንግሥትን በሚተቹ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች እሥርና ማሳደድ እየተፈጸመ ነው ሲል የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ አስታወቀ።

ፓርቲው እስከ ትናንት የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን ጨምሮ 20 የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮችና አባላት በሌሊት ታሥረው መወሰዳቸውን ገልጿል፡፡

ፓርቲው በክልሉ እየደረሰ ነው ያለውን የተለያዩ ችግሮችም ዘርዝሯል ሲል ዶቼቬሌ ዘግቧል። Wolaita Times

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address

Addis Ababa