Master Abinet Kebede Fans
ጉዞዎትን ከማስተር አብነት ጋር ስላደረጉ እናመሰግናለን
15/10/2024
ሰላማቹህ ይብዛ ልጆቻችን
share
27/09/2024
!!!
| የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በመልአከ/መ/ ቀሲስ ወልደ ኢየሱስ አያሌው እና አራት ቤተሰቦቻቸው ላይ መሰከረም 16 ቀን 2017 ዓ/ም የደረሰውን አሰቃቂ ግድያ በጽኑ ያውግዛል፡፡
መልአከ/መ/ቀሲስ ወልደ ኢየሱስ አያሌው ለ41 ዓመታት ባገለገሉበት በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከር በሎሜ (ሞጆ) ወረዳ ቤተ ክህነት በቢቃ ደ/መ/ቅ/ሚካኤል ባልታወቁ አካላት መስከረም 16 ቀን 2017 ዓ/ም ከባለቤታቸው እና ከሶስት ልጆቻቸው ጋር በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን የሰማነው በታለቅ ሃዘን እና ድንጋጤ ነው፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች እና ምዕመናን፣ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጆች ፈጣሪ መጽናናት እንዲሰጥ ከልብ እየተመኘን መንግስት በንጹሃን ላይ አሰቃቂ የግድያ ወንጀል የፈጸሙትን አካላት በአፋጣኝ ተክታትሎ ተመጣጣኝ እና አስተማሪ ሕጋዊ እርምጃ እንዲወስድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
መስከረም 17 ቀን 2017 ዓ/ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
Website: www.ircethiopia.et
Facebook: www.facebook.com/irce7
07/08/2024
Follow me
06/08/2024
አንዴ ላስቸግራቹህ ይሄ አዲስ ፔጅ ነው ሼር ብቻ አድርጉልኝ ፎሎው ያላደረጋቹህ ፎሎው እርዳታ ከዚህ ይጀምራል እንተባበር አመሠግናለሁ 🙏
04/08/2024
እስኪ ይሄ ፎቶ ትርጉሙ የገባው ሀሳቡን ይፃፍ ምን አያቹህ ምን ተረዳቹህ? #ሼር በማድረግ ተባበሩኝ የፔጁን ፎሎዎር በማሳደግ ተደራሽ እናድርገው ለሁሉም አመሠግናለሁ 🙏
03/08/2024
ሁሌም ፈጣሪን አመስጋኝ እንሁን!! እስኪ ይማርህ እንበለው ሼር ብታደርጉት ብዙ ሰው ጋ ይደርሳል አይረሳ ወገን እንተጋገዝ ፈሎው ሼር 🙏
02/08/2024
እስኪ #ሼር ማድርግ አያስከፍልም ወገን አካውንቱ Follower ከፍ ይበል ሼር ሼር Like comment
#ጎፋ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Address
Addis Ababa