Higher Education Strategy Center
On the basis of the mandate given by the Higher Education Proclamation No. 1097/2011 and Higher Educ To this end, much research is being done.
20/10/2021
የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል አመራሮችና ሠራተኞች በሰሜን የሀገራችን ክፍል በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ለሚገኙ ወገኞች የምግብ ፍጆታና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡
በማዕከሉ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች የተገዙትን የምግብ ፍጆታዎችና አልባሳት በአካል በመገኘት ወ/ሮ ስህን ፖሊ ቴክኒክ ሙያ ኮሌጅ ለሚገኙ ሴቶችና ህጻናት ስደተኞች ድጋፉን አድርጓል፡፡
09/09/2021
የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል አመራሮችና ሠራተኞች የደም ልገሳ መርሀ ግብር አከናወኑ፡፡
………………………………………………………………………………………………………………………………
ጳጉሜ 4 የጀግንነት ቀን በሚዘከርብት ቀን ለመከላከያ ሠራዊታችን የደም ልገሳ በማድረግ ከጀግናው ሰራዊታችን አብሮነታቸውን በመግለጽ አክብረው ውለዋል፡፡
Welcome to HESC
Click here to claim your Sponsored Listing.
Contact the organization
Website
Address
Addis Ababa