Higher Education Strategy Center

Higher Education Strategy Center

Share

On the basis of the mandate given by the Higher Education Proclamation No. 1097/2011 and Higher Educ To this end, much research is being done.

Photos from Higher Education Strategy Center's post 20/10/2021

የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል አመራሮችና ሠራተኞች በሰሜን የሀገራችን ክፍል በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ለሚገኙ ወገኞች የምግብ ፍጆታና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡
በማዕከሉ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች የተገዙትን የምግብ ፍጆታዎችና አልባሳት በአካል በመገኘት ወ/ሮ ስህን ፖሊ ቴክኒክ ሙያ ኮሌጅ ለሚገኙ ሴቶችና ህጻናት ስደተኞች ድጋፉን አድርጓል፡፡

Photos from Higher Education Strategy Center's post 09/09/2021

የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል አመራሮችና ሠራተኞች የደም ልገሳ መርሀ ግብር አከናወኑ፡፡
………………………………………………………………………………………………………………………………
ጳጉሜ 4 የጀግንነት ቀን በሚዘከርብት ቀን ለመከላከያ ሠራዊታችን የደም ልገሳ በማድረግ ከጀግናው ሰራዊታችን አብሮነታቸውን በመግለጽ አክብረው ውለዋል፡፡

07/09/2021

Welcome to HESC

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Address

Higher Education Strategy Center 6 Kilo, International Leadership Institute Building, Second Floor
Addis Ababa