Digital Hakim
Physicians activist
21/05/2026
የተሳሳተ መረጃ
20/05/2026
First batch obstetrics and gynecology graduates of Yirgalem Hospital Medical College 2026GC.
.Yassin M.
.Diba W.
.Dagmawi M.
.Baye S.
እኛ በደቡብ ጎንደር ዞን የፋርጣ ወረዳ የጤና ባለሙያዎች የስድስት (6) ወር የዲዩቲ ክፍያ ያልተከፈለን በመሆኑ የሚመለከተውን አካል በተደጋጋሚ ብንጠይቅም ምላሽ የሚሰጥን በማጣታችን ጉዳዩን በህግ አግባብ ተይዞ ጉዳዩን እየተከታተልን ነው፡፡ ነገር ግን በወረዳ ጽ/ቤት ሀላፊው እና በወረዳ አስተዳዳሪ አማካኝነት በባለሙያው እና የጤና ጣቢያ በሀላፊዎችና የባለሙያውን መብት ተወክለው በህግ በሚከታተሉ ባለሙያዎች ላይ በተለያዩ መድረኮች እንዲሁም በተናጠል ለማደርስባችሁ በቀል እና ለተለያዩ ጉዳት ተዘጋጁ እንተያያለን እየተባልን ሰው የሰራበትን ካልቃመሁ በሚል ስውር አስተሳሰብ በነውረኛ በተራ አማረኛ እየተዘለፍን ነው ፡፡ ለሀሉም ግፍን እና ብልሹ አሰራርን ለሚፀየፍ ሁሉ ድምፅ እንዲሆኑን አድርስልን?????
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa