World Class Excellence Center

World Class Excellence Center

Share

The company provides several types of services to fullfil any gaps we can surely achieve.

29/05/2026

29/05/2026

08/05/2026

ግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ድርጅት፣ የማህበራዊ ሚዲያ ማኔጅመንት እና የዌብሳይት ግንባታ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ብቁ ድርጅት ወይም ባለሙያዎችን ማሰራት ይፈልጋል።
• የማህበራዊ ሚዲያ ማኔጅመንት፡
o የድርጅታችንን የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (Facebook, Instagram, LinkedIn, YouTube, TikTok) ማስተዳደር እና ይዘቶችን ማፍለቅ።
o የጥራት እና ወቅታዊ ይዘቶችን በማዘጋጀት የተጠቃሚዎችን ተሳትፎ ማሳደግ /Boosting/።
o የማህበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎችን በማዘጋጀት እና በማስተዳደር የድርጅቱን ስም እና አገልግሎቶች ለሰፊው ህዝብ ማስተዋወቅ።
o የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን በማቅረብ ድርጅቱ በዲጂታል ዓለም የበላይነቱን እንዲያገኝ ማስቻል።
• የዌብሳይት ግንባታ፡
o የድርጅታችንን የዌብሳይት ግንባታ እና ጥገና ማከናወን።
o የጥራት እና የተጠቃሚ-ተስማሚ ዌብሳይት በመገንባት የድርጅቱን አገልግሎቶች እና ሽልማቶችን ለሰፊው ህዝብ ማስተዋወቅ።
o የዌብሳይት አጠቃቀምን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን በማቅረብ ድርጅቱ በዲጂታል ዓለም የበላይነቱን እንዲያገኝ ማስቻል።
• ሌሎች መስፈርቶች፡
o ለግለሰቦች በዘርፉ ቢያንስ የሁለት ዓመት የስራ ልምድ ያለው። በተጨባጭ የሰሯቸውን የስራ ልምዶች ማቅረብ የሚችሉ፡፡
o ለስራው አፈጻጸም ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ፡፡
o ለድርጅቶች ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፡፡ ቢሮና አድራሻ ያላቸው፡፡
o ለስራው ውል መዋዋል የሚችሉ፡፡
o የሰሯቸውን ስራዎች ናሙና የሚያቀርቡ፡፡
o ለስራው አፈጻጸም ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስራ ሰዓት በ0911-24 83 68 ደውለው ይጠይቁ፡፡

Want your business to be the top-listed Business in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00