Architecture & Civil Engineering - AASTU
This is the page of College of Architecture & Civil Engineering in Addis Ababa Science & Technology University. Thank you!
01/07/2022
Congratulations once again and everything is ready!
01/07/2022
ቀን 24/10/2014 ዓ.ም
ለመላው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች, ለተመራቂ ተማሪዎች ቤተሰቦችና ወዳጆች፣ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እና ለኢትዮጵያውያን በሙሉ
ጉዳዩ፡ የቀጥታ ስርጭት ጥቆማ መስጠትን ይመለከታል
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተመራቂ ተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዜና ቻናል አማካይነት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍ መሆኑን በታላቅ አክብሮት ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው ፌስቡክ እና ዩቲዩብ ቻናልም በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለመከታተል ያመቻችሁ ዘንድ የፌስቡክ እና ዩቲዩብ ቻናላችንን ከታች የተቀመጡትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
https://www.facebook.com/aastu.edu.et
https://www.youtube.com/channel/UCUpgXuqDCiLfgLPK_FxS-6g
ህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ተመራቂዎቻችን እንኳን ለዚህ አደስስረሳችሁ፤ መልካም እድል።
===
የስነ ህንፃ ትምህርት ክፍል የመመረቂያ ሥራ ግምገማ
09/05/2022
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Address
Addis Ababa
AASTU
Opening Hours
| Monday | 02:00 - 17:00 |
| Tuesday | 02:00 - 17:00 |
| Wednesday | 02:00 - 17:00 |
| Thursday | 02:00 - 17:00 |
| Friday | 02:00 - 17:00 |