Corki Tube
All activities which are necessary for our audience.
ከደባርቅ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት።
የደባርቅ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ የፀጥታ ስጋት አስመልክቶ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አስተላልፏል።
1ኛ= በከተማችን የሚገኘው የተፈናቃይ መጠለያ ነዋሪ ከ12:00 በሗላ ወደ ውስጥም ሆነ ወደ ከተማ መግት ከልክሏል።
2ኛ= የከተማችን ባጃጅ ተሽከርካሪ ከምሽቱ 1:00 በሗላ መንቀሳቀስ አይችልም ይህን ሲያደርግ የተገኘ ባለባጃጅ ህጋዊ እርምጃ ይወሰድበታል።
3ኛ=መላው የከተማችን ማህበረሰብ በአደረጃጀቶች አካባቢውን ሌትና ቀን ከሰርጎገብ በንቃት እንዲጠብቅ።
4ኛ=ፀጉረ ልውጥ ሲያጋጥም በፍጥንት ለህግ አካል ጥቆማ በመስጠት በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውል ማድረግ።
5ኛ=የከተማችን ባለሆቴሎች እና ባለአልጋ ቤቶች ማንነቱ ያልታወቀ አንጋች በድርጅታችሁ ሲጋጥማችሁ ለህግ አካላት ጥቆማ እንድትሰጡ።
6ኛ=በከተማችን ያላችሁ የቤት አከራይዎች ያከራያችሁትን ግለሰብ ማንነትቱን ለይታችሁ እንድታከራዩ የተከራየውንም በመረጃ ፎርም ሞልታችሁ ለፀጥታ ጽ/ቤት እንድታሳውቁ።
እነዚን የውሳኔ ሀሳቦች በማጥስ ማንኛውም አካል ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ በጥብቅ መልዕክቱን ያስተላልፋል።
የደባርቅ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮምንኬሽን።
ነሀሴ22/2014ዓ/ም
#ደባርቅ።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
AA
Addis Ababa
1000