New Day
"ፅድቅ እና ኩነኔ ቢኖርም ባዪኖርም ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም �
01/11/2024
16/07/2024
ስርቆት አሰባስቧቸዉ ክፍፍል የለያያቸዉ ሌቦች
የአማራ #ህዝብ ተጨቁኗል ተበድሏል በሚል ዉሃ በማያነሳ ምክያት የአማራን ህዝብ ለመዝረፍ እና በስሙ ለመነገድ የተነሳዉ አሸባሪዉ ፋኖ፤ ዝርፊያዉን አጣጡፎት ቀጥሏል።
የአሸባሪዉ ቡድን #አመራሮች በዚህ ሰዓት ከፍተኛ የስልጣን እና የገንዘብ ክፍፍል ሽኩቻ ዉስጥ የገቡ ሲሆን በክልሉ ከምስኪኑ ህዝብ #የዘረፉትን እና ከዲያፖራዉ በአማራ ህዝብ ስም የተሰበሰበዉን ገንዘብ ለመቀራመት እርስ በእርስ #አፈሙዝ ተደቃቅነዋል።
ከዚህም ባለፈ የመንግስትን ዱቀሳ መቋቋም ያቃተዉ አሸባሪዉ ቡድን በክልሉ ዉስጥ ያለዉ #እንቅስቃሴ እየተገደበ መቷል። ለዚህም ማሳያ #በአሸባሪዉ ቡድን እኩይ ተግባር ምክንያት በክልሉ ተቋርጦ የነበረዉ የኢንተርኔት አገልግሎት መመለሱ ነዉ። የሸባሪው ቡድን መገለጫዎች እገታ፣የስልጣን ጥማት፣ሌብነት፣ጎጠኝነት፣ጥላቻ እና የመሳሰሉት ናቸው።
26/06/2024
Galma guddaaf xiiqeffannee hojjenna!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addis Ababa