Elevate consultancy and training

Elevate consultancy and training

Share

works on; Property Management, HR outsourcing, Business Research, Training & Management Support

08/02/2026

**ጤና ይስጥልን!*

*ሕገመንግሥታዊ ተቃርኖዎች፤* የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት የማሻሻያ ሐሳቦችና ምክንያታቸው

በሚል ርዕስ በ🔹አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል🔹 የተፃፈ በዓይነቱና በአቀራረቡ ለየት ያለና ስለኢትዮጵያ ሕገመንግሥት የማሻሸያ ሀሳቦች የሚዘረዝር መጽሓፍ

የካቲት 10/2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡30 በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ ታዋቂ ግለሰቦች፤ ምሁራንና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ይመረቃል።

አንቀፅ 39፤ ሰንደቅ ዓላማ፤ የአዲስ አበባ ሕዝብ መብት፤ የመሬት ባለቤትነት፤ የክልሎች አወቃቀር፤ ከፕሬዚዳንታዊና ከፓርላሜንታዊ የቱ ይሻላል?. . .ወዘተ በመፅሐፉ ውስጥ በዝርዝር ተዳሰዋል።

ስለሆነም መጥተው እንዲሳተፉ በክብር ተጋብዘዋል።
አክባሪዎ
ፍሬሕይወት ሳሙኤል

ለበለጠ መረጃ 0911090701 ይደውሉ።

Google 28/11/2024

Dear all,

Kindly make a 5 star rating & leave few nice words about our service (either property management, or HR outsourcing, or Training, or Business Research, ...) on google. Here is our review link

https://g.page/r/CdxorNkZxmpVEAE/review

Google

Want your business to be the top-listed Realtor/realty Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


Cameroon Street Bole, Beza Bldg. 7th Fl. #706
Addis Ababa
27787

Opening Hours

Monday 07:00 - 20:00
Tuesday 07:00 - 20:00
Wednesday 07:00 - 20:00
Thursday 07:00 - 20:00
Friday 07:00 - 20:00
Saturday 07:00 - 20:00
Sunday 14:00 - 20:00