TOM TOM

TOM TOM

Share

i need love and peace

23/09/2021

መልካም ምሽት

14/04/2021

‹‹ዘመነ መሳፍንት›› የተባለውን የየግዛት ባላባቶች ዘመን በማስቆም ኢትዮጵያን በአንድ ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥት ስር ለማስተዳደር የሞከሩት ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጤ ቴዎድሮስ ያረፉት ከዛሬ 153 ዓመታት በፊት (ሚያዝያ 6 ቀን 1860 ዓ.ም) ነበር፡፡

Photos from TOM TOM's post 10/01/2021

በማዳም ልጅ በጥይት ተመትታ የነበረችው ኢትዮጵያውያን ሰደተኛዋ እህታችን ሀብታሟ ይመር ስጦታው

512 ሺህ ብር ካሳ ተከፈላታል::

ክዌት 🇰🇼

በኩዌት የኢፌዲሪ ኤምባሲ ሀብታሟ ይመር ስጦታው የተባለች ዜጋችንን የግማሽ ሚሎዮን ብር የጉዳት ካሳ በዛሬው ዕለት (ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲከፈላት አድርጓል።

ዜጋችን ጠፍታ በምትራበት ቤት እያለች መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም በአሰሪዋ ልጅ በሽጉጥ ተመትታ ጉዳት ደርሶባት ነበር።

በዚህም ምክንያት በፈርዋንያ ሆስፒታል ህክምና ስትከታተል የነበረ ሲሆን፣ ለደረሰባት ጉዳት ከሳ እንዲከፈላት ለማድረግ ኤምባሲው ከፖሊስ ጋር በመሆን ጉዳዩን በጎ ፈቃደኛ ጠበቃ አቁሞ ክትትል ሲያደርግ ቆይቷል።

በመሆኑም ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው የፍርድ ቤት ቀጠሮ በመገኘት KWD 4000.00 ( ETB 512,000.00 (አምስት መቶ አስራ ሁለት ሽህ ብር) እንዲከፈል አድርጓል።

የጉዳት ካሳ እንዲከፈላት የተደረገችው ዜጋችን ሀብታሟ ይመር ስጦታው ወደ ሀገሯ እስክትሳፈር ድረስ በመንግስት መጠለያ እንዲትሆን ተደርጓል። ኤምባሲው በሂደቱ ለተባበሩ ሁሉ ምሥጋናውን ያቀርባል።

ምንጭ :- በኩዌት የኢፌዲሪ ኤምባሲ

Want your organization to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Address


Addis Ababa