TOM TOM
i need love and peace
23/09/2021
መልካም ምሽት
14/04/2021
‹‹ዘመነ መሳፍንት›› የተባለውን የየግዛት ባላባቶች ዘመን በማስቆም ኢትዮጵያን በአንድ ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥት ስር ለማስተዳደር የሞከሩት ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጤ ቴዎድሮስ ያረፉት ከዛሬ 153 ዓመታት በፊት (ሚያዝያ 6 ቀን 1860 ዓ.ም) ነበር፡፡
10/01/2021
በማዳም ልጅ በጥይት ተመትታ የነበረችው ኢትዮጵያውያን ሰደተኛዋ እህታችን ሀብታሟ ይመር ስጦታው
512 ሺህ ብር ካሳ ተከፈላታል::
ክዌት 🇰🇼
በኩዌት የኢፌዲሪ ኤምባሲ ሀብታሟ ይመር ስጦታው የተባለች ዜጋችንን የግማሽ ሚሎዮን ብር የጉዳት ካሳ በዛሬው ዕለት (ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲከፈላት አድርጓል።
ዜጋችን ጠፍታ በምትራበት ቤት እያለች መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም በአሰሪዋ ልጅ በሽጉጥ ተመትታ ጉዳት ደርሶባት ነበር።
በዚህም ምክንያት በፈርዋንያ ሆስፒታል ህክምና ስትከታተል የነበረ ሲሆን፣ ለደረሰባት ጉዳት ከሳ እንዲከፈላት ለማድረግ ኤምባሲው ከፖሊስ ጋር በመሆን ጉዳዩን በጎ ፈቃደኛ ጠበቃ አቁሞ ክትትል ሲያደርግ ቆይቷል።
በመሆኑም ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው የፍርድ ቤት ቀጠሮ በመገኘት KWD 4000.00 ( ETB 512,000.00 (አምስት መቶ አስራ ሁለት ሽህ ብር) እንዲከፈል አድርጓል።
የጉዳት ካሳ እንዲከፈላት የተደረገችው ዜጋችን ሀብታሟ ይመር ስጦታው ወደ ሀገሯ እስክትሳፈር ድረስ በመንግስት መጠለያ እንዲትሆን ተደርጓል። ኤምባሲው በሂደቱ ለተባበሩ ሁሉ ምሥጋናውን ያቀርባል።
ምንጭ :- በኩዌት የኢፌዲሪ ኤምባሲ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Addis Ababa