ZHA EHS Consultancy Service PLC.
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ZHA EHS Consultancy Service PLC., Consulting Agency, Addis Ababa.
16/04/2023
በኢትዮጵያ ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት ኮንዶምን የሚጠቀሙት ከ20 በመቶ በታች መሆኑን አንድ ጥናት አመለከተ።
አጥኚዎች Web of Science, Google Scholar ጨምሮ በሌሎች ገጾች ላይ እ.አ.አ ከ2000 - 2019 የነበሩ መረጃዎችን በመተንተን ባገኙት መረጃ መሰረት ከሰሀራ በታች ካሉ ሀገራት፣ በምሥራቅ አፍሪካ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ያሉ ተማሪዎች በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት ኮንዶምን የመጠቀም ልምድ ዝቅተኛ ነው ብለዋል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በኤችአይቪ/ኤድስ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ቢኖራቸውም ከአንድ በላይ ወሲባዊ ጓደኛ በመያዝ እና ከልክ በላይ አልኮል በመጠቀም ተጋላጭ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዝቅተኛ የኮንዶም አጠቃቀም (ከ20 በመቶ በታች) ካላቸው ሀገራት መካከል ማዳጋስካር፣ ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ ይገኙበታል ብለዋል።
ኢኮኖሚያዊ ጫና፤ እጾችንና አልኮልን ከመጠን በላይ መጠቀም እና የወሲብ ምስሎችን መመልከት በአብዛኛዎቹ የአለም ሀገራት ለአደጋ አጋላጭ ጾታዊ ባህሪያት አስተዋፅዖ ከሚያደርጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውን ተመራማሪዎች ለይተዋል።
ከዚህ በተለየ ከሰሃራ በታች ያሉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ደግሞ የእኩዮች ጫና፣ የወላጆች ቁጥጥር ማነስ፣ የቤተሰብ ግንኙነት ዝቅተኛ መሆን፣ ደካማ የትምህርት አፈጻጸም እና ከአንድ በላይ ወሲባዊ ጓደኛ መያዝ ለኤችአይቪ እና መሰል ተላላፊ በሽታዎች ለመጋለጣቸው በምክንያትነት ያነሳሉ።
በጥናቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወቅት የኮንዶም አጠቃቀም በምስራቅ አፍሪካ 40.5 በመቶ፣ መካከለኛው አፍሪካ 43.9 በመቶ፣ ምዕራብ አፍሪካ 58.6 በመቶ እና ደቡብ አፍሪካ 50.5 በመቶ ሆኖ ተቀምጧል
As economies close in response to COVID-19, women face significant risks to their health and livelihoods. In the transport sector, where women are already significantly under-represented, they face precarious and vulnerable employment situations that any COVID-19-related economic crisis will accentuate, in a differentiated way to that facing men in the sector.
Any post-COVID-19 response must recognise these gender differences, involve both men and women in its development and be equitable and inclusive in its impact
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Addis Ababa