EBS SPORT
We love football forever. It is recreation, entertainment, sport & every thing for us!
እግር ኳስን በፌስቡክ
22/03/2026
አርሰናሎች የካራባኦ ካፕ ዋንጫን ከ 33ዓመታታ በኃላ ለማሸነፍ የሚያደርጉት ፍልምያ
መድፈኞቹ ለመጨረሻ ጊዜ በ 1993 ድል ካደረጉ በኃላ ዋንጫውን ለማሸነፍ አልቻሉም።
አርሰናሎች በሶስት አጋጣሚ ለፍፃሜ መድረስ ቢችሉም ባለፉት አመታት አንዱንም ማሸነፍ ሳይችሉ ቀርተዋል።
በዚህም ባለፉት ሶስት ፍፃሜዎች :-
እ.ኤ.አ 2007 ዓ.ም :- ቼልሲ 2-1 አርሰናል
እ.ኤ.አ 2011 ዓ.ም :- በርሚንግሀም ሲቲ 2-1 አርሰናል
እ.ኤ.አ 2017 ዓ.ም :- ማንችስተር ሲቲ 3-0 አርሰናል
17/03/2026
አርሰናል እና ፒኤስጂ ድል አድርገዋል !
በሻምፒየንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታ አርሰናል ባየር ሌቨርኩሰንን 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
መድፈኞቹን አሸናፊ ያደረጉ ግቦች ኢቤሬ ኢዜ እና ዴክላን ራይስ አስቆጥረዋል።
ውጤቱን ተከትሎ አርሰናል በድምሩ 3ለ1 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
በሌላ ጨዋታ ፒኤስጂ ከቼልሲ ያደረገውን ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግቦች ቅቫራስኬሊያ ፤ ባርኮላ እና ማዩሉ አስቆጥረዋል።
ፒኤስጂ በድምር ውጤት 8ለ2 በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል።
ሪያል ማድሪድ በበኩሉ ከማንችስተር ሲቲ ጋር ያደረገውን የመልስ ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የሪያል ማድሪድን የማሸነፊያ ግብ ቪንሰስ ጁኒየር 2x ሲያስቆጥር ለማንችስተር ሲቲ ሀላንድ ከመረብ አሳርፏል።
ሎስ ብላንኮዎቹ በድምር ውጤት 5ለ1 በማሸነፍ ቀጣዩን ዙር ተቀላቅለዋል።
17/03/2026
እረፍት
አርሰናል 1 - 0 ባየር ሌቨርኩሰን
⚽ ኢዜ
ድምር ውጤት :- 2-1
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa