Fast Mereja
Fast Mereja is one of media for best information subscribe Fast Mereja
«ኦነግ ሸኔ በመንግስት ታዝዬ መንግስት ልሁን» በማለቱ ድርድሩ ያለውጤት ተበትኗል ሲል መንግስት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ
መንግስት አሁን ባወጣው መግለጫ «ባለፉት ሁለት ሳምንታት የሽብር ቡድኑ ከባለፈው ስሕተት ተምሮ የድርድር ነጥቦቹንም ሀገሪቱ ከደረሰችበት ምዕራፍ ጋር ለማጣጣም ይሞክር ይሆናል በሚል ተስፋ ሁለተኛ ዙር ውይይት ታንዛንያ ዳሬሰላም ላይ ሲካሄድ ቆይቷል። በሽብር ቡድኑ ዘንድ በዚህኛው ዙርም "መንግሥት አዝሎ መንግሥት ያድርገኝ" ከሚል አጉራ ዘለልነት ያለፈ የድርደር ነጥብ ማምጣት አልቻለም" ሲል መንግስት ባወጣው መግለጫ አስታስቋል።
በኢፌዲሪ መንግሥት በኩል በሀገሪቱ ሰላም ሰፍኖ ኢትዮጵያ ያሉዋትን ጸጋዎች ወደ ተጨባጭ ሀብትና አቅም ቀይራ ብልጽግናዋን ታረጋግጥ ዘንድ ካለው ጉጉት በመነጨ ከግማሽ መንገድ በላይ ተጉዞ ለጉዳዩ እልባት ለመስጠት ሞክሯል። ነገር ግን የሽብር ቡድኑ በሰላም ጊዜ እንዴት መኖር እንዳለበት ለማሰብ ቸግሮት ታይቷል። በዜጎች ደምና እንግልት መነገዱን መርጧል። በመሆኑም ውይይቱ በዛሬው ዕለት ያለ ውጤት ተበትኗል። የኢፌዴሪ መንግሥት ለሰላማዊ መፍትሔ ያለው አቋም እንደተጠበቀ ሆኖ ሕግና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የማስከበር ተልዕኮውን አጠናከሮ ይቀጥላል። በዚሁ አጋጣሚ ውይይቱ እንዲሳካ ጥረት ሲያደርጉ ለነበሩ አካላት ሁሉ ምስጋና ያቀርባል ሲል መንግስት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
አቴሌቱ ላይ የተሰራው ሴራ በአንደበቱ እንዲህ ብለዋል!!
መቀሌ ገቡ!!!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the public figure
Telephone
Website
Address
Bethel
Addis Ababa