Shiloh Members
“እናንተም የገዥነትና የሥልጣን ሁሉ ራስ በሆነው በክርስቶስ ሙሉ ሆናችኋል።”
— ቆላስይስ 2፥10 (አዲሱ መ.ት)
ተወዳጆች ሆይ በመደወል በመልክት በድምጽና በጹሁፍ እንደገለጽኩት የዚህ ሕብረት አላማ ስላለፈው ማመስገን መበራረክና ክብሩን ለእረሱ መስጠት ነው ዛሬና ነገን ደግሞ ቃሉ እንደሚለው
“ይልቁንም እውነትን በፍቅር እየተናገርን፣ ራስ ወደ ሆነው ወደ እርሱ በነገር ሁሉ እናድጋለን፤ እርሱም ክርስቶስ ነው፤”
“እርሱ አካሉ የሆነችው የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፤ በሁሉ ነገር የበላይነት ይኖረው ዘንድ እርሱ የመጀመሪያ፣ ከሙታን መካከልም በኵር ነው።”
“እናንተም የገዥነትና የሥልጣን ሁሉ ራስ በሆነው በክርስቶስ ሙሉ ሆናችኋል።”
ኤፌ 4:15 ቆላስይስ 1:1-18
ቆላስይስ 2፥10 (አዲሱ መ.ት)
በነገርሁሉ ራስ ወደ ሆነው እንድናድግ
በሁሉ ነገር የበላይ በሆንበት የትንሳኤ ሕይወት እንድንበዛና እንድንገዛ ከሙላቱ
እንድናካፍልና እንድንካፈል ነው።
እንቀጥላለን እናቀጣጥላለን
እፍ እፍ...
አረ እንጨት ጨምሩበት ...
ጌታ ይመጣል
ብሩካን ናችሁ ።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the place of worship
Telephone
Website
Address
Addis Ababa