Yewalashet G

Yewalashet G

Share

“እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ

01/03/2025

“አንዳንድ ደቀ መዛሙርትንም አገኘ፦ ባመናችሁ ጊዜ መንፈስ ቅዱስን ተቀበላችሁን? አላቸው። እነርሱም፦ አልተቀበልንም መንፈስ ቅዱስ እንዳለ ስንኳ አልሰማንም አሉት።”
— ሐዋርያት 19፥2

15/02/2025

“እግዚአብሔር በወጀብና በዐውሎ ነፋስ ውስጥ መንገድ አለው፥ ደመናም የእግሩ ትቢያ ነው።”
— ናሆም 1፥3

01/07/2024

#የሻኪሶ #አማኑኤል ሕብረት ቤ/ክ #ከኤልቶላድ ሚኒስትሪ ጋር ታላቅ መንፈሳዊ ኮንፍረንስ ላይ በሻኪሶና በአከባቢው የምትገኙ ሁላችሁ ቅዱሳን ኑ የጌታን ጸጋና በረከት ተካፈሉ

09/06/2024

የእግዚአብሔር ቃል ለኤልያስ መጣለት፤ “ሄደህ ለአክዓብ ተገለጥ፤ እኔም በምድሪቱ ላይ ዝናብ አዘንባለሁ።”
1 ነገሥት 18:1

Photos from Yewalashet G's post 25/05/2024

2ኛ ነገሥት 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ነቢዩም ኤልሳዕ ከነቢያት ልጆች አንዱን ጠርቶ እንዲህ አለው፦ ወገብህን ታጥቀህ ይህን የዘይት ማሰሮ በእጅህ ያዝ፥ ወደ ሬማት ዘገለዓድም ሂድ።
² በዚያም በደረስህ ጊዜ የናሜሲን ልጅ የኢዮሣፍጥን ልጅ ኢዩን ታገኘዋለህ፤ ገብተህም ከወንድሞቹ መካከል አስነሣው፥ ወደ ጓዳም አግባው።
³ የዘይቱንም ማሰሮ ይዘህ በራሱ ላይ አፍስሰውና፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባሁህ በለው፤ በሩንም ከፍተህ ሽሽ፥ አትዘግይም።

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Website

Address


Addis Ababa