Meri Konjoo

Meri Konjoo

Share

I'm Focusing on Facts and Unity:
I speak for the real facts and unwavering spirit of my Ethiopian people.

11/06/2026

በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ፤ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን፥ ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው

ጠ/ሚ/ር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ

‎በዲጂታሉ ዓለም በልኩ ለመዘጋጀት የጀመርነው ታሪካዊ ምዕራፍ፤ የጉዟችን ማብቂያ ሳይሆን፥ ብሔራዊ ርዕያችንን ይበልጥ የምናፋጥንበት መነሻ ነው። እስከ ነሐሴ 2018 ዓ.ም. ድረስ የሰልጣኞችን ቁጥር 7 ሚሊዮን ለማድረስ የተሰነቀውን ግብ ለማሳካት፥ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የዚህ ብሔራዊ ተልዕኮ አካል እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
‎የምትገነቡት ነገ የሚጀምረው ዛሬ ነው!
‎ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ:
‎ethiocoders.et/

#ኢትዮኮደርስ

09/06/2026

ከሕልውና እስከ ልዕልና የሠራዊታችን የለውጥ ጉዞ!

ኢትዮጵያ ዛሬ በኩራት የምትመለከተው መከላከያ ሠራዊት፣ በዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የመሪነት ዘመን የተገኘ ታላቅ የጋራ ድል ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግል ትኩረት እና በጠንካራ አመራር የጀመሩት የተቋማዊ ሪፎርም ሥራ፣ ሠራዊቱን ከኋላ ቀር አደረጃጀት ወደ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተሸጋሪ፣ የራሱን ትጥቅ በራሱ አቅም ማምረት ወደሚችልበት ደረጃ አድርሶታል። የሠራዊቱ ጥንካሬ የሚለካው በጦር መሣሪያ ብቻ ሳይሆን፣ ለሕዝቡ ባለው ጥልቅ ፍቅር፣ ለዜጎች ደኅንነት በሚከፍለው የሕይወት መሥዋዕትነት እና በአደራ ጠባቂነቱ ጭምር ነው።የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በፖለቲካ ጫና ውስጥ ሳይሆን፣ በሙያዊ ብቃት ብቻ የሚመራ ተቋም በመሆኑ የዜጎች የኩራት ምንጭ ሆኗል። የሰላም እና የፀጥታ ተቋማትን በማዘመን የዜጎችን ደኅንነት በዘላቂነት ማረጋገጥ የቻለው ይህ የለውጥ ጉዞ፣ ሀገራችንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍ አድርጓታል። የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቁርጠኝነት፣ ሠራዊታችንን የሕዝብ ደኅንነት አስተማማኝ ዋስትና እና የሉዓላዊነታችን የማይበገር ምሽግ አድርጎታል፤ ለዚህም ነው ዛሬም ነገም "የቀጣናው ግርማ ሞገስ" ብለን በኩራት የምንጠራው። #ኢትዮጵያ #መከላከያ #የቀጣናውግርማሞገስ #ለውጥ #ዐቢይ አሕመድ

09/06/2026

ሰበር መረጃ ‼
የህወሓት ታጣቂ አባል ሚስጥር አጋላጠ።
➖➖➖➖➖

“የድርግም ይሁን የሻዕቢያ እንዲሁም የ 2013 ዓ/ም ትግል የህወሓት ትግል ህወሓትን ማዳን የተደረገ ነው። በሶስቱ ጦርነቶች ወንድምህ ይሁን አባትህ ከተሰዋ ለህወሓት ነው የተሰዋ። አንተም አካልህ ከጎደለ ለህወሓት እንጂ ለትግራይ ህዝብ አይደለም። ለትግራይ ብዬ ለትግራይ ባንዴራ ከፍ ብሎ ብዬ እያላችሁ ራሳችሁን አሸውዱ። ውሸት ነው አዕምሮችሁን አትሸውዱ። ለማንም አልታገልክም ለህወሓት እንጂ። “የትግራይ እናት ተደፈረች ምናምን” ይባላል። በጣም የሚገርማችሁ ነገር ግን በ 2013ቱ ጦርነት መከላከያ እና ሻዕቢያ ከደፈራቸው እናቶች በላይ “TDF” የደፈራቸው በቁጥር ይበዛሉ። ስለዚህ እናቴ ተደፈረች ምናምን እያላችሁ አዕምሮችሁን አትሸውዱ።”

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Address


Addis Ababa