Duka Coffee
Duka Coffee is a new concept developed to support individuals and companies who involved in the coffee industry to provide coffee products and consultation.
14/05/2025
Start your day witha cup of Coffee Duka Coffee
01/05/2025
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን
አስቸኳይ ማስታወቂያ / Urgent Notice
ለሁሉም ላኪዎች
ባሉበት
ጉዳዩ፡- በኮንትራት ምዝገባ እና የጭነት ፍቃድ ላይ የተደረገ የመ/ቤት ለዉጥን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ እንደተገለጸው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ FXD/07/1998 አንቀጽ 4 መሠረት የቡና ኮንትራት ምዝገባ ፍቃድ እና ቡናን ወደ ዉጪ መላኪያ ፍቃድ የሚሰጠዉ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብቻ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በሀገረ አቀፍ ደረጃ የተደረገዉ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ላይ በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት የቡና ኮንትራት ምዝገባ ወደ ኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስስልጣን እንዲዞር እና የቡና ፐርሚት ደግሞ በማንኛዉም ንግድ ባንኮች እንዲሰራ ተወስኗል፡፡
ስለሆነም ከሜይ 1, 2025 ወይም ሚያዚያ 23, 2017 ዓ.ም ጀምሮ የቡና ኮንትራት ምዝገባ በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስስልጣን እና የቡና ፐርሚት/የጭነት ፍቃድ ደግሞ በማንኛዉም ንግድ ባንኮች እንደሚሰራ መወሰኑን እናሳዉቃለን፡፡
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa Gofa Condominium
Addis Ababa
GOFAMEBERATCONDOMINIUM
Opening Hours
| Monday | 08:00 - 19:00 |
| Tuesday | 08:00 - 19:00 |
| Wednesday | 08:00 - 19:00 |
| Thursday | 08:00 - 19:00 |
| Friday | 08:00 - 19:00 |
| Saturday | 08:00 - 19:00 |