HaqCheck
A multilingual fact-checking initiative, dedicated to verifying false claims in Ethiopia and Africa.
26/12/2024
Dhiheenya kana akkaawuntii miidiyaa hawaasaa Abdurahman Buno jedhamun beekamu maxxansa falmii bal'aa kaase maxxanse ture. Barreeffamni kun suuraa iskiriinii fuula Feesbuukii Ministirri Muummee Abiy Ahmad irra fudhame jedhame kan kitaaba mata duree 'HIN GAABBU' jedhu kan Jawaar Mohaammad barreesse qabatanii agarsiisan kan of keessatti hammate yoo ta'u, akkasumas barreeffama "Reefu maxxansa addaa kitaaba “HIN GAABBU” argadheera. Kitaaba guddaadha, garuu natti hin tolle. hunduu akka dubbisu nan gorsa.Hafuura ispoortiitiin dubbisuuf qophaa'aa."
Seenaan siyaasaa walxaxaa Jawaar Mahaammad fi Muummicha Ministeeraa Abiy Ahmad gidduu jiru fedhii ummataa yaada maxxansa kana irratti cimsee kan ture yoo ta’u, himannaan kunnis fuula Feesbuukii adda addaa irratti qoodamaa ture. yeroo maxxanfamuttiis deebii 10,000 ol fi sheerii 300tti dhiyaatu argate jirra.
Haa ta'u malee HaqCheck maxxansa sana sakatta'ee soba ta’u isaa mirkanesera.
https://bit.ly/3Dv2WkR
11/12/2024
በቅርቡ በፌስቡክ በሰፊው የተጋራ አንድ ፅሁፍ በጎጃም ክፍለጦር ውስጥ የፋኖ የፖለቲካ መምሪያ ሀላፊ የነበሩት አቶ አስረስ ማረ ለቢቢሲ የሰጠው ቃለምልልስ በሚል ተሰራጭቷል።
በመግለጫው “ከጠላት ጋር እያደረግነው ባለው ውጊያ ብልጫ ተወስዶብናል ነገር ግን ለሽንፈት የሚያበቃ አይደለም” የሚለው ጥቅስ አብሮ ተያይዞ ተሰራጭቷል። ይህ የፌስቡክ ልጥፍ አቶ አስረስ ማረ በፋኖ እና በመከላከያ መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት መንግስት(መከላከያ ሰራዊት) የበላይነቱን እየወሰደ መሆኑን ለቢቢሲ ዜና አማርኛ እንደገለጹ ይናገራል።
ነገር ግን በቢቢሲ ዜና የአማርኛው ድረ-ገጽ ላይ እንዲህ ያለ ጽሁፍ አለመኖሩን ሀቅቼክ ማረጋገጥ
“ፋኖ” የሚለው ስያሜ “የነጻነት ታጋይ” የሚለውን ትርጓሜ የሚገልጽ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የአማራን ህዝብ እንወክላለን ብለው የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ሃይሎች ይጠቀሙበታል።
ሀቅቼክ የቢቢሲ አማርኛ ባለፉት 3ወራት የሰራቸውን ዘገባዎች ላይ ማጣራት ያደረገ ሲሆን ቢቢሲ አማርኛ ከፋኖ አስረስ ማረ ጋር የተደረገን ውይይት የሚያሳይ የዜና ዘገባ አላገኘም። እንዲሁም በፌስቡክ የተሰራጨው ልጥፍ ላይ ቢቢሲ ዘግቦበታል የተባለበትን ቀን አላስቀመጠም።
በተጨማሪም ሀቅቼክ በኦንላይን የምርመራ ቴክኒኮች በጥልቀት ሲመረመር ፣ የተያያዘው ምስል የተቀናበረ ስለመሆኑ ፍንጭ አግኝቷል።
ሀቅቼክ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ስለተሰራጨው ልጥፍ ሀቅቼክ የቢቢሲ አማርኛ BBC News Amharic አርታኢ የሆኑትን አቶ አሻግሬ ሀይሉን አነጋግሯል። እሳቸውም ቢቢሲ አማርኛው ይህን ዘገባ እንዳልሰራው እና መረጃውም የሀሰት ፈጠራ መሆኑን አሳውቀውናል።
አያይዘውም አንባቢዊች ዜናዎችን በቢቢሲ ስም ሲሰራጩ መረጃው ትክክለኛ መሆኑን ለማወለማወቅ ወደ ይፋዊ የቢቢሲ አማርኛ ድረ-ገጽ (https://www.bbc.com/amharic) የሚወስድ አገናኝ(link) እንዲጠቀሙ መክረዋል።
ከላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች ሀቅቼክ ልጥፉን ሀሰት መሆኑን አረጋግጧል።
ሙሉውን ያንብቡ 👇🏽
https://bitl.to/3MTd
14/10/2024
A recent post on X claims that half of Africa’s GDP in 2024 comes from the collective GDP of only five countries: Algeria, Egypt, Ethiopia, Nigeria, and South Africa.
As HaqCheck investigates the stated claim it has been found True!
Do the five African countries constitute half of the African total GDP? - HaqCheck A recent post on X claims that half of Africa’s GDP in 2024 comes from the collective GDP of only five countries: Algeria, Egypt, Ethiopia, Nigeria, and South Africa. As HaqCheck investigates the stated claim it has been found True! Link A recent report from the International Monetary Fund (IMF) h...
Click here to claim your Sponsored Listing.
Contact the organization
Telephone
Website
Address
Jambo Office Apartment, 8th Floor Gabon Street, Kirkos Sub-City, Woreda 03 Addis Ababa
Addis Ababa