EthioPost

EthioPost

Share

Ethiopian News,information & Entertainment portal Entertainment ....

Photos from EthioPost's post 26/04/2020

ነብስ ይማር 😭😭😭

እህታችን ወገኔ

በዋሽንግተን ዲሲ ሜሪላንድ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሕይወቷ ያለፈው

የአራት ልጆች እናት የሆነችው ወ/ሮ ወገኔ ደበሌ የቀብር ስነስአት ከሰአታት በፊት ተፈፅሟል።

በድጋሚ ነፍስ ይማር እያልን ለቤተሰቦቿ መፅናናትን እንመኛለን።

ምንጭ voa

Photos from EthioPost's post 26/04/2020

በኢትዮጵያ ዛሬ ተጨማሪ 12 ስዎች:-

* 12ቱ ከአዲስ አበባ

ከኮሮናቫይረስ የተሻላቸው ሲሆን

* በአጠቃላይ ከ123ቱ ስዎች ውስጥ

* 41 ስዎች ከኮሮና ቫይረስ በሽታ አገግመዋል

እስቲ ይሄ መልካም ዜና ሼር አድርጉት

ምንጭ :- የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር

05/04/2020

የጣረ-ሞት ስም የያዙ ህፃናች >>> አጀብ ነው ዘንድሮ
------
በህንድ የተወለዱ ሴትና ወንድ መንትዮች ኮሮና እና ኮቪዲ የሚል ስም እንደወጣላቸው ተሰማ።

በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋት ህዝባችን ከቤት እንዳይወጣ በመታዘዙ እኛም በዚህ ጭንቅ ሰአት ልጆች ስለወለድን ልጆቻችን የተወለዱበትን ግዜ ለማስታወስ ኮሮና እና ኮቪዲ በማለት ሰይመናቸዋል ሲሉ በማእከላዊ ህንድ ቻቲስጋሪ ግዛት የሚኖሩት የመንትዬዎቹ ወላጆች መናገራቸውን አልጀዚራ ዘግቧል።

ህንድ ከቤት በኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ከቤት አለመውጣት ባዘዘች ከሁለት ቀን በኋላ ባለፈው ሳምንት የተወለዱት መንትዬዎቹ ከወጣላቸው ስም በፊት ሌላ ስም የወጣላችው ቢሆንም ባልና ሚሰቱ ቪናይ ቬርማ እና ፕሪቲ ቬርማ ስማቸውን አስቀይረውታል።

እናት ፕሪቲ ቬርማ እንዲህ አለች " በኮሮና ምክንያት ህንድ ጭንቀት ውስጥ ናት የልጆቻችን ስም ነገ በሽታው ሲጠፋ ሀገራችን የነበረችበትን ጭንቀት ያስታውሰናል " ብላለች።

አባት ቪናይ ቬርማ በበኩሉ " የልጆቻችን ስም ከኮሮና መጠበቅ ንፅህናንና እጅ መታጠብን እንደሚጠይቀው ይሄን ተግባር በሽታው ቢጠፋም የሁል ግዜ ተግባር እንድናደረገው ያስተዋስናል " ብሏል።

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Website

Address


Addis Ababa