Apostel Joshua
" በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ?
መንፈስ ቅዱስ
ወድካለው!!!!
16/04/2023
ህያው ነው!!!!!!
22/03/2023
‼️
!
በዛሬው ዕለት 13/07/2015 ዓ.ም በደረሰኝ መረጃ ከሀላባ ቁሊቶ ማረሚያ ቤት 30,000 ብር በማስያዝ የዋስትና መብቷ ተጠብቆላት የአካል ነፃነቷን ያረጋገጠችው የታዳጊ ሊዲያ አበራ የምርመራ ሂደት እንዲቋረጥ ተወስኗል።
በመሆኑም የምርመራ ሂደቱ መቋረጡን ከመርማሪ ፖሊስ ለማረጋገጥ እና ለዋስትና የተያዘው ገንዘብ 30,000 ብር ተመላሽ ስለማድረግ አግባብነት ላይ ትዕዛዝ ለመስጠት የሀላባ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለነገ ማለትም 14/07/2015 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል።
በተያያዘ ዜና የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብት ጉባኤ(ኢሰመጉ) በታዳጊዋ እና በተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ በዛሬው ዕለት 13/07/2015 ዓ.ም መግለጫ አውጥቷል።መግለጫውን ከስር አያይዣለሁ።
ሲጠቃለል ታዳጊዋ እና ቤተሰቦቿ ላይ ለደረሰው የመብት እና የስነልቦና ጉዳት ካሳ እንዲከፈል እና በመብት ጥሰቱ የተሳተፉ አካላት እያንዳንዱ ተጠያቂ የሚሆኑበትን ሂደት ከተለያዩ ጉዳዩ ከሚያገባቸው አካላት ጋር በቀጣይ እንደምንሰራ እያረጋገጥኩ በእስካሁኑ ሂደት ሳታቋርጡ ድምፃችሁን ላሰማችሁ ግለሰቦች እና ሚዲያዎች ምስጋናዬን አቀርባለሁ።🙏
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the place of worship
Telephone
Address
Addis Ababa
1000