Woyzero kelemework tiruneh secondary school 2013

Woyzero kelemework tiruneh secondary school 2013

Share

Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Woyzero kelemework tiruneh secondary school 2013, Journalist, Addis Ababa.

06/12/2020

የትምህርት ፈረቃ እንደሚከተለው ነው።

በትምህርት ቤቱ
1ኛ• 12 የአስረኛ ክፍል ሴክሽኖች
2ኛ• 17 የአስራ አንደኛ ክፍል ሴክሽኖች (ስምንቱ ከ11/1 እስከ 11/8 ተፈጥሮ፣ ዘጠኙ ከ1/9 እስከ 11/17 ከማህበራዊ ሳይንስ) ናቸው።
3ኛ• 42 የአስራ ሁለተኛ ሴክሽኖች (ሐያ ሁለቱ ከ12/1 እስከ 12/22 ተፈጥሮ ሳይንስ ሲሆን ከ2/23 እስከ 12/42 ድረስ ደግሞ ማህበራዊ ሳይንስ) ናቸው።
በአጠቃላይ በትምህርት ቤቱ ሰማንያ (81) ሴክሽኖች (ከዘጠነኛ ክፍሎች ውጭ) አሉ።

ፈረቃ 1 (ሰኞ፣ ረዕቡና አርብ)

👉10ኛ ክፍል ከሴክሽን 1 እስከ 6
👉11ኛ ከሴክሽን 1 እስከ 4 (ተፈጥሮ ሳይንስ)
👉11ኛ ከሴክሽን 9 እስከ 13 (ማህበራዊ ሳይንስ)
👉12ኛ ከሴክሽን 1 እስከ 11 (ተፈጥሮ ሳይንስ)
👉 12ኛ ከሴክሽን 23 እስከ 32 (ማህበራዊ ሳይንስ) ሲሆኑ

ፈረቃ 2 (ማክሰኞ፣ ሐሙስ ቅዳሜ)
10ኛ ክፍል ከሴክሽን 7 እስከ 12
👉11ኛ ከሴክሽን 5 እስከ 8 (ተፈጥሮ ሳይንስ)
👉11ኛ ከሴክሽን 14 እስከ 17 (ማህበራዊ ሳይንስ)
👉12ኛ ከሴክሽን 12 እስከ 22 (ተፈጥሮ ሳይንስ)
👉 12ኛ ከሴክሽን 33 እስከ 42 (ማህበራዊ ሳይንስ) ይሆናል ማለት ነው።

14/06/2020

ግብፅ ሆይ እኛ ኢትዬጵያዊያን አንድ እንቁላል ስምንት ብር የምንገዛ፣ ስጋ ፍርፍር አዝዘን እንጀራ ፍርፍር የምንበላ፣ ስልካችን 100% ፉል እስኪሆን ቻርጅ ለማድረግ 3 ቀን የሚፈጅብን፣ የገዛነው የኢንተርኔት ሜጋ ባይት ሳንጠቀም በደቂቃዎች የሚያልቅብን፣ የትራንስፖርት ታሪፍና ፍሰት ያጨናነቀን፣ ከኢትዬጵያዊነት ይልቅ ጎጠኝነት ገኖ ያስቸገረን ህዝቦች፣ ከሰዋዊነት ወርደን አጥንት ቆጠራ ያስቸገረን፣ የህዳሴ ግድብ አልቆ የኢትዬጵያ ሁለት ዲጂት እድገት የናፈቀን ህዝቦች፣ በአጭሩ የመረረን ሰዎች እንደሆንን እወቂ!!! ያለዛ
ግን እኛ በምንለው የማትስማሚ ከሆነ በኩርኩም ብቻ አናትሽን ብለን ወደ እስያ እንደምቀላቅልሽ እወቂ! !!!
ሰምተሻል!!!!

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Website

Address


Addis Ababa