Anbesa Bank

Anbesa Bank

Share

LET'S GO FOR IT! Lion International Bank is dedicated to ensuring the satisfaction of its customers, both in their personal lives and business endeavors.

30/05/2026

Vacancy Announcements
=======================
Anbesa Bank Invites competent and qualified candidates for the following positions.

1. Branch Manager I
2. Sub Branch Manger
3. Resident Auditor
4. Senior Customer Service Officer I
5. Trainee Bank

Please visit the below link to our Websites for the details:
https://anbesabank.com/careers/
Deadline: June 03, 2026

#እንጀምረው

27/05/2026

ውድ ደንበኞቻችን
====================
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል።

ዒድ ሙባረክ!

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

11/05/2026

ጋንዲ እና አንፎ ቅርንጫፎቻችን አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
===========================
ባንካችን ተደራሽነቱን ይበልጥ ለማጠናከር በአዲስ አበባ ከተማ ጋንዲ 392ኛ፣ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር አንፎ 393ኛ ቅርንጫፎቹን ከፍቶ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገልጽ በደስታ ነው።

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

Photos from Anbesa Bank's post 08/05/2026

አንበሳ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላቱን አስተዋወቀ
===============================
አንበሳ ባንክ በሼሪዓ መርሆች ላይ ተመስርቶ የሚሰጠውን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የአስተዳደር ስርዓት የተደራጀ እንዲሆን እና አገልግሎቶቹ መሰረታዊ የሸሪዓ መርሆችን ያከበሩ እንዲሆኑ ለማስቻል የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ ያቋቋመ ሲሆን የአማካሪ ቦርድ አባላቱን ከባንኩ የዲሬክተሮች ቦርድ እና የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት ጋር የማስተዋወቅ መርኃ ግብር ተካሂዷል፡፡

የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላቱ ሸይኽ አደም አብዱልቃድር - የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት፣ ሸይኽ ሙባረክ መሐመድ አወል - የፌዴራል ሸሪዓ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና አቶ ኢብራሂም ዳውድ ሙዜይን - የፓን አፍሪካ የሸሪዓ አማካሪ ማህበር የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሲሆኑ አባላቱ በእስልምና እምነት እና በሼሪዓ መርሆች ከፍተኛ ስፍራ ያለቸው፣ ከበሬታን እና አንቱታን ያተረፉ የኃይማኖች አባቶች ናቸው፡፡
የቦርድ አባላቱ የተመረጡት በእስልምና፣ በሸሪዓ ህግ፣ በሕግ ዳኝነት እንዲሁም ከወለድ ነፃ የባንክ አሰራር ዙሪያ ባላቸው ሰፊ ልምድ እና እውቀት መሰረት እንዲሁም በእስልምና ኃይማኖት ተቋማት ውስጥ ባላቸው ጠንካራ የአመራር ብቃት እና በማህበረሰቡ ዘንድ ባላቸው ከፍተኛ ተቀባይነት መሰረት መሆኑ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገልጿል፡፡
አማካሪዎቹ የአንበሳ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቶች ከሸሪዓ መርሆዎች ጋር የተጣጣሙ፣ ግልፅ እና ታማኝ መሆናቸውን በመገምገም የተሻለ ሃሳብ የሚሰጡ ሲሆን ባንኩም ተወዳዳሪ እና ተገልጋዩን ህብረተሰብ የሚጠቅሙ አገልግሎቶችን ማቅረብ እንዲችል በማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ይኖራቸዋል፡፡

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

06/05/2026

ወረታ፣ ለገጣፎ እና መቱ ቅርንጫፎቻችን አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
===========================
ባንካችን ተደራሽነቱን ይበልጥ ለማጠናከር በአማራ ክልል ወረታ ከተማ 389ኛ፣ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር 390ኛ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል መቱ ከተማ 391ኛ ቅርንጫፎቹን ከፍቶ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገልጽ በደስታ ነው።

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

Want your business to be the top-listed Finance Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Website

Address


Athlete Haile G/Selassie Avenue, Lex Plaza Bldg. Addis Ababa
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 19:00
Tuesday 08:00 - 19:00
Wednesday 08:00 - 19:00
Thursday 08:00 - 19:00
Friday 08:00 - 19:00
Saturday 08:00 - 19:00