Deju
This is the official page of Dejene Goshu Haile and sells information about entertaining, informative, educative and events
30/12/2025
20/12/2025
20/12/2025
19/12/2025
ቀጠናዊ የባህር ደህንነት ጉዳዮች ያመሳስሉናል
አምስት ወሳኝ ጉዳዮች ስለአዲሱ የኢትዮጵያ-ሕንድ ስትራቴጂያዊ አጋርነት
***************************
አካታች የዓለም ሥርዓታዊ ለውጥ ላይ ያተኮሩ ጽሑፎችን በማቅረብ የሚታወቁት የሞስኮ ነዋሪው አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሪው ኮሪብኮ አዲሱን የኢትዮጵያ እና ሕንድ ስትራቴጂያዊ አጋርነትን በተመለከተ አምስት አስፈላጊ ነጥቦችን አቅርበዋል።
አንድሪው ኮሪብኮ እንደገለጹት አዲሱ ስትራቴጂያዊ አጋርነቱ እጅግ አስፈላጊ የሆኑባቸው አምስት ዋና ዋና ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፦
✅ ኢትዮጵያ እና ሕንድ የጥንታዊ ሥልጣኔዎች ባለቤቶች መሆናቸው
✅ የደቡብ ክፍል ዓለም መሪዎች መሆናቸው
✅ ሰው ሠራሽ አስተውሎት በግንኙነታቸው ውስጥ ማዕከላዊ ሚና መጫወቱ
✅ ተመሳሳይ የደኅንነት ችግሮች መጋራታቸው
✅ ቀጣናዊ የባሕር ደኅንነት ፍላጎቶች
እነዚህን አምስቱን ጉዳዮች ያብራሩበትን ሙሉ መረጃ አስተያየት መስጫው ውስጥ ከተቀመጠው ማስፈንጠሪያ ያገኙታል።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the public figure
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 17:00 |
| Saturday | 09:00 - 17:00 |
| Sunday | 09:00 - 17:00 |