Yohannes worku
johnnnes johnnes
18/06/2023
ለክቡራን የባንካችን ደንበኞች
=======================================
ሰኔ 9 እና 10 ቀን 2015 ዓ.ም በቅርንጫፎች እና በዲጂታል አገልግሎት ማዕከላት በቴክኒክ እክል ምክንያት በከፊል አጋጥሞን የነበረው የአገልግሎት መቆራረጥ ሙሉ በሙሉ ተስተካክሎ ወደ አገልግሎት መመለሳችንን እያሳወቅን በዚሁ ምክንያት በክቡራን ደንበኞቻችን ላይ ለደረሰው እንግልት ይቅርታ እየጠየቅን በትዕግስት አብራችሁን ስለቆያችሁ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Addis Ababa