Abruzzi Media
Home Of News And Entertainment
20/12/2021
የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱን ውስጣዊ የፖለቲካ ግጭቶች ለዘለቄታዊ ለመፍታት : አወዛጋቢ ሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮችን ጭምር ለብሄራዊ ውይይት እንደሚያቀርብ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደዔታ ሬድዋን ሁሴን ለቱርኩ ዜና ወኪል አናዶሉ በሰጡት ቃል ተናግረዋል።
ብሄራዊ ውይይቱ ሕገ መንግሥቱን እስከማሻሻል እና ሕዝበ ውሳኔን እስከመፍቀድ ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል ሬድዋን አክለው ጠቁመዋል። የትግራዩ ሕወሃት በብሄራዊ ውይይቱ ይሳተፍ እንደሆነ ጥያቄ የቀረበላቸው ሬድዋን፣ ሕወሃት ብቸኛው የትግራይ ሕዝብ ወኪል አለመሆኑን በመጥቀስ ካሁኑ ቁርጥ ያለ መልስ መስጠት እንደማይችሉ ገልጸዋል። ሆኖም ቡድኑ ትጥቁን ከፈታ እና ተፈላጊ ወንጀለኞችን ለመንግሥት አሳልፎ ከሰጠ በብሄራዊ ውይይቱ የመሳተፍ ዕድሉ ላይዘጋ እንደሚችል ሚንስትር ደዔታው ጠቁመዋል።
[Wazema]
10/12/2021
https://www.facebook.com/183628639615/posts/10162751279824616/?app=fbl
Sheger FM - በሸዋሮቢት የእሸቴ ሞገስ የጀግንነት ጀብድ FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in EthiopiaSheger FM - በሸዋሮቢት የእሸቴ ሞገስ የጀግንነት ጀብድ ቤተሰቦቹ ለማግኘጥ የም...
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Address
Hawassa
Awassa