Ethiopian Embassy Rabat
This is the official Facebook handle of the Ethiopian Embassy in Rabat, Morocco
28/04/2026
የኢትዮጵያና ሞሮኮ የሴት ነጋዴዎች ማህበራት ውይይት አካሄዱ
=============================
ሚሲዮናችን ከራባት ሳሌና ኬኒትራ ክልል የንግድና ኢንዱስትሪ ማህበራት ም/ቤት ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የበይነ መረብ መድረክ የአዲስ አበባ የሴት ነጋዴዎች ማህበር ከሞሮኮ አቻዎቸው ጋር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና ልምድ ልውውጥ በጋራ በሚሰሩባቸው ዘርፎች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ በሁለቱ አገራት የሴቶች ንግድ ማህበራት መካከል ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረም አንዲሁም በጨርቃጨርቅ፣ በቆዳ ምርቶች፣ በባህላዊ አልባሳት፣ በቡና ፣ በእደ ጥበባት ስራዎች እና በጤና ዘርፍ ላይ ትብብሮችን ለመፍጠር ከመግባባት ላይ ተደርሷል። በተጨማሪም በሁለቱም ወገኖች መካከል የንግድ ጉብኝቶችና ኤግዚቢሽኖች በማዘጋጀት ትብብሩን ወደ ላቀ ደረጃ ለማደረስ ከስምምነት ተደርሷል።
በውይይቱ ከአገራችን የአዲስ አበባ ሴቶች ነጋዴዎች ማህበር ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አቻምየለሽ አሸናፊ እና ባልደረቦቻቸው የተሳተፉ ሲሆን፣ በሞሮኮ ወገን ራባት ሳሌና ካኔትራ ክልል የተለያዩ የሴት ነጋዴዎች ማህበራት አመራሮችና አባሎቻቸው ተገኝተዋል ። የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ማህበራት ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሚ/ር ሃሳን ሳኪ እንዲሁም ክብርት አምባሳደር ናርዶስ አያሌው በመድረኩ መልዕክት በማስተላለፍ ተሳታፊዎችን አበረታትተዋል። MFAEthiopia Amharic የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
16/04/2026
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the organization
Telephone
Website
Address
4, Avenue Ahmed Balafrej, Rue Mohamed Ibnishaq, Souissi
Rabat
10100
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 17:00 |